ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ-ሕይዎት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 13/2017(ኢዜአ)፦ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ-ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ።

ፕሬዝዳንት ታዬ በኤክስ ማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ሙሉ የህይወት ዘመናቸውን ለዓለም ሰላም ሲሰሩ በቆዩት በሊቀ ጳጳሱ ሞት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም